የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #19 | የኢየሱስ ትንሣኤ ፋይዳዎች (ክፍል 3)
Jun 18, 2025•17 min•Season 1Ep. 19
Episode description
ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ እግዚአብር ለሰው ልጆች የሕይወት ተሐድሶ ያቀደውን ዕቅድ በተግባር እንዳበሰረው መገንዘብ ይቻላል። የእርሱ ትንሣኤ የኛን የሕይወት ተሐድሶና ያም መታደስ ያመጣውን ለውጥ ወክሎታል። ምክንያቱም የሕይወታችን ለውጥ ወይም ተሐድሶ ውጤት ሙሉ በሙሉ በክርስቶስ ሥራ የመጽቅን፣ ዳግመኛ የመወለድንና ከእርሱ ጋራ ከሙታን የመነሣትን ዋና ዋና ትሩፋቶችን የያዘ ነው።
For the best experience, listen in Metacast app for iOS or Android
