የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #19 | የኢየሱስ ትንሣኤ ፋይዳዎች (ክፍል 3) - podcast episode cover

የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #19 | የኢየሱስ ትንሣኤ ፋይዳዎች (ክፍል 3)

Jun 18, 202517 minSeason 1Ep. 19
--:--
--:--
Download Metacast podcast app
Listen to this episode in Metacast mobile app
Don't just listen to podcasts. Learn from them with transcripts, summaries, and chapters for every episode. Skim, search, and bookmark insights. Learn more

Episode description

ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ እግዚአብር ለሰው ልጆች የሕይወት ተሐድሶ ያቀደውን ዕቅድ በተግባር እንዳበሰረው መገንዘብ ይቻላል። የእርሱ ትንሣኤ የኛን የሕይወት ተሐድሶና ያም መታደስ ያመጣውን ለውጥ ወክሎታል። ምክንያቱም የሕይወታችን ለውጥ ወይም ተሐድሶ ውጤት ሙሉ በሙሉ በክርስቶስ ሥራ የመጽቅን፣ ዳግመኛ የመወለድንና ከእርሱ ጋራ ከሙታን የመነሣትን ዋና ዋና ትሩፋቶችን የያዘ ነው።

For the best experience, listen in Metacast app for iOS or Android